የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 41
  • እባክህ ጸሎቴን ስማ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • እባክህ ጸሎቴን ስማ
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • እባክህ ጸሎቴን ስማ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ለይሖዋ ክብር ስጡ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • በንጹሕ አቋም መመላለስ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • የተቸገረ ሰው ጸሎት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 41

መዝሙር 41

እባክህ ጸሎቴን ስማ

በወረቀት የሚታተመው

(መዝሙር 54)

  1. 1. ይሖዋ ’ባት፣ እባክህ ስማኝ።

    አምላኬ ነህ፤ እኔም ያንተ ነኝ።

    ስምህ ታላቅ፣ ወደር ’ማያገኝ።

    (አዝማች)

    ደጉ አምላኬ፣ ’ባክህ ስማኝ።

  2. 2. ላመስግንህ ለዛሬዋ ቀን።

    ሕይወት ሰጥተህ፣ መራህ መንገዴን።

    ደስ ብሎኛል፣ በእቅፍህ ነኝ።

    (አዝማች)

    ደጉ አምላኬ፣ ’ባክህ ስማኝ።

  3. 3. እጓጓለሁ መልካም ማድረግን።

    ምራኝ ልሂድ፣ በአንተ ብርሃን።

    ችግሮቼን ልቋቋም እርዳኝ።

    (አዝማች)

    ደጉ አምላኬ፣ ’ባክህ ስማኝ።

(በተጨማሪም ዘፀ. 22:27⁠ን፣ መዝ. 106:4⁠ን እና ያዕ. 5:11⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ