የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 43
  • የምስጋና ጸሎት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የምስጋና ጸሎት
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ‘የምታመሰግኑ ሁኑ’
    የመንግሥት አገልግሎታችን—1997
  • የምስጋና ጸሎት
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ‘የምታመሰግኑ ሁኑ’
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2008
  • “ለሁሉም ነገር አመስግኑ”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2019
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 43

መዝሙር 43

የምስጋና ጸሎት

በወረቀት የሚታተመው

(መዝሙር 95:2)

  1. 1. አባት ሆይ፣ በጸሎት ቀርበናል ፊትህ፤

    ልናመሰግን፣ ልናወድስህ።

    አንተን ስናገለግል እምነት አለን፤

    እንደምትደግፈን እናውቃለን።

    ብዙ ነው በደል፣ መተላለፋችን፤

    ’ባክህ ይቅር በል ድካማችንን።

    ለሰጠኸን ቤዛ አመስጋኞች ነን፤

    ከኃጢያት፣ ከሞት ስለዋጀኸን።

  2. 2. ወዳንተ የጠራኸን አምላካችን

    ለደግነትህ እናመስግንህ።

    እርዳን በመንገድህ ላይ እንድንጓዝ፣

    ለዘላለም አንተን ’ንድናመልክህ።

    ቅዱስ መንፈስህን ስለምትሰጠን

    ያንተን ግርማ ሁሌ ’ናውጃለን።

    እናገለግልሃለን በደስታ፤

    ሕዝብህን ስለምታበረታ።

(በተጨማሪም መዝ. 65:2, 4, 11⁠ን እና ፊልጵ. 4:6⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ