የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 150
  • ትድኑ ዘንድ አምላክን ፈልጉ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ትድኑ ዘንድ አምላክን ፈልጉ
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ትድኑ ዘንድ አምላክን ፈልጉ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ይሖዋ መግዛት ጀምሯል
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ይሖዋ መግዛት ጀምሯል
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ለስብሰባ ስንገናኝ በረከትህ አይለየን
    ለይሖዋ ዘምሩ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 150

መዝሙር 150

ትድኑ ዘንድ አምላክን ፈልጉ

በወረቀት የሚታተመው

(ሶፎንያስ 2:3)

  1. 1. ብሔራት ዓመፁ፤

    ባምላክ ልጅ ላይ ተነሱ።

    የሰው አገዛዝ ያከትማል፤

    ይሖዋ ፍርዱን ሰጥቷል።

    ገዢዎች በቃቸው፤

    ያምላክ መንግሥት ተራ ነው።

    ’የሱስ ጠላቶቹን ያደቃል፤

    ጊዜውም በጣም ቀርቧል።

    (አዝማች)

    እንድታገኙ መዳንን

    በ’ምነት ፈልጉት አምላክን።

    ጽድቁን ፈልጉ፤

    ታማኞች ሁኑ፤

    ልዕልናውን ደግፉ።

    ያኔ ክንዱን ታያላችሁ፤

    ሲታደጋችሁ።

  2. 2. ምሥራቹ ላለም

    እየተሰበከ ነው፤

    እኛ ግብዣ ’ናቀርባለን፤

    ምርጫው ግን የነሱ ነው።

    ፈተናው ቢከብድም

    በፍርሃት አንዋጥም።

    ይሖዋ ሕዝቡን ይጠብቃል፤

    ስንጮኽ ይሰማናል።

    (አዝማች)

    እንድታገኙ መዳንን

    በ’ምነት ፈልጉት አምላክን።

    ጽድቁን ፈልጉ፤

    ታማኞች ሁኑ፤

    ልዕልናውን ደግፉ።

    ያኔ ክንዱን ታያላችሁ፤

    ሲታደጋችሁ።

(በተጨማሪም 1 ሳሙ. 2:9⁠ን፣ መዝ. 2:2, 3, 9⁠ን፣ ምሳሌ 2:8⁠ን እና ማቴ. 6:33⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ