የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 157
  • የናፈቀን ሰላም!

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የናፈቀን ሰላም!
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • መጨረሻ የሌለው ሕይወት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • መጨረሻ የሌለው ሕይወት
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ለአገልግሎት መዘጋጀት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • “የአምላክ ሰላም” ልባችሁን ይጠብቅ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1991
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 157

መዝሙር 157

የናፈቀን ሰላም!

በወረቀት የሚታተመው

(መዝሙር 29:11)

  1. 1. ዓለም ፋታ ሲያጣ፣

    ጸንቶ ወጀቡ፣

    አምላክ ከልሎናል ቤቱ፤

    አለን በተስፋ፣

    ቢጠቁርም ሰማዩ፣

    አይቀር

    ደመናው መጥራቱ።

    (አዝማች)

    እሰይ፣ ደስ ይበለን!

    ያ ቀን መጣልን፣

    የናፈቀን ሰላም!

    እፎይ ሊል ነው ፍጥረት፣

    ሊገላገል ነው!

    ሰላም ሰፍኖ ባለም፣

    ዘላለም!

  2. 2. አሮጌው ያልፍና

    እንደ ቃሉ፣

    ጽድቅ ይሰፍናል ባለም ሁሉ፤

    ሕልማቸው ሰምሮ

    ሰላም የናፈቁ፣

    በደስታ እልል ይላሉ።

    (አዝማች)

    እሰይ፣ ደስ ይበለን!

    ያ ቀን መጣልን፣

    የናፈቀን ሰላም!

    እፎይ ሊል ነው ፍጥረት፣

    ሊገላገል ነው!

    ሰላም ሰፍኖ ባለም፣

    ዘላለም!

    (አዝማች)

    እሰይ፣ ደስ ይበለን!

    ያ ቀን መጣልን፣

    የናፈቀን ሰላም!

    እፎይ ሊል ነው ፍጥረት፣

    ሊገላገል ነው!

    ሰላም ሰፍኖ ባለም፣

    (አዝማች)

    እሰይ፣ ደስ ይበለን!

    ያ ቀን መጣልን፣

    የናፈቀን ሰላም!

    እፎይ ሊል ነው ፍጥረት፣

    ሊገላገል ነው!

    ሰላም ሰፍኖ ባለም፣

    ዘላለም!

    ዘላለም!

(በተጨማሪም መዝ. 72:1-7ን፣ ኢሳ. 2:4ን እና ሮም 16:20ን ተመልከት)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ