-
1 ነገሥት 4:7አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
7 ሰለሞን በመላው እስራኤል ላይ የተሾሙ ለንጉሡና ለቤተሰቡ ቀለብ የሚያቀርቡ 12 አስተዳዳሪዎች ነበሩት። እያንዳንዳቸውም በዓመት ውስጥ ለአንድ ወር ቀለብ የማቅረብ ኃላፊነት ተጥሎባቸው ነበር።+
-
-
1 ነገሥት 4:16አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
16 በአሴርና በበዓሎት የኩሲ ልጅ ባአና፣
-