-
ነህምያ 9:6አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
6 “አንተ ብቻ ይሖዋ ነህ፤+ አንተ ሰማያትን፣ አዎ ሰማየ ሰማያትንና ሠራዊታቸውን ሁሉ፣ ምድርንና በላይዋ ያሉትን ሁሉ፣ ባሕርንና በውስጡ ያሉትን ሁሉ ሠርተሃል። ሁሉንም ሕያው አድርገህ ታኖራቸዋለህ፤ የሰማይ ሠራዊትም ለአንተ ይሰግዳል።
-
-
መዝሙር 104:25አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
25 ባሕሩ እጅግ ትልቅና ሰፊ ነው፤
በዚያ ስፍር ቁጥር የሌላቸው ትናንሽም ሆኑ ትላልቅ ሕያዋን ነገሮች ይርመሰመሳሉ።+
-