-
ዘፍጥረት 5:1አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
5 የአዳምን ታሪክ የያዘው መጽሐፍ ይህ ነው። አምላክ አዳምን በፈጠረበት ቀን፣ በአምላክ አምሳል ሠራው።+
-
-
1 ቆሮንቶስ 11:7አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
7 ወንድ የአምላክ አምሳልና+ ክብር ስለሆነ ራሱን መሸፈን የለበትም፤ ሴት ግን የወንድ ክብር ናት።
-