-
ዘፍጥረት 28:1አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
28 በመሆኑም ይስሐቅ ያዕቆብን ጠርቶ ባረከውና እንዲህ ሲል አዘዘው፦ “ከከነአን ሴቶች ልጆች ሚስት እንዳታገባ።+
-
-
ዘዳግም 7:3አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
3 ከእነሱ ጋር በጋብቻ አትዛመድ። ሴቶች ልጆችህን ለወንዶች ልጆቻቸው አትዳር ወይም ሴቶች ልጆቻቸውን ለወንዶች ልጆችህ አትውሰድ።+
-