-
2 ነገሥት 19:17አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
17 ይሖዋ ሆይ፣ የአሦር ነገሥታት ሌሎቹን ብሔራትና ምድራቸውን እንዳጠፉ አይካድም።+
-
-
2 ነገሥት 19:19አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
19 አሁን ግን አምላካችን ይሖዋ ሆይ፣ የምድር መንግሥታት ሁሉ፣ አንተ ብቻ አምላክ እንደሆንክ ያውቁ ዘንድ ይሖዋ ሆይ፣ እባክህ ከእጁ አድነን።”+
-