-
ዘፀአት 7:7አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
7 ከፈርዖን ጋር በተነጋገሩበት ጊዜ ሙሴ የ80 ዓመት ሰው፣ አሮን ደግሞ የ83 ዓመት ሰው ነበር።+
-
-
የሐዋርያት ሥራ 7:30አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
30 “ከ40 ዓመትም በኋላ በሲና ተራራ አቅራቢያ በሚገኝ ምድረ በዳ፣ በሚነድ ቁጥቋጦ ነበልባል ውስጥ አንድ መልአክ ተገለጠለት።+
-