-
ዘኁልቁ 22:1አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
22 እስራኤላውያንም ከዚያ ተነስተው በመጓዝ ከኢያሪኮ ማዶ በዮርዳኖስ አጠገብ በሚገኘው በሞዓብ በረሃማ ሜዳ ሰፈሩ።+
-
-
ዘኁልቁ 22:3አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
3 ሞዓብም ከሕዝቡ ብዛት የተነሳ በጣም ፈራ፤ በእርግጥም ሞዓብ በእስራኤላውያን ምክንያት በፍርሃት ታውኮ ነበር።+
-