-
ኤፌሶን 6:9አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
9 እናንተም ጌቶች ሆይ፣ ለእነሱ እንዲሁ ዓይነት አመለካከት ይኑራችሁ፤ የእነሱም ሆነ የእናንተ ጌታ በሰማያት እንዳለና+ እሱ ደግሞ እንደማያዳላ ስለምታውቁ አታስፈራሯቸው።
-
-
ቆላስይስ 4:1አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
4 ጌቶች ሆይ፣ እናንተም በሰማይ ጌታ እንዳላችሁ በመገንዘብ ባሪያዎቻችሁን በጽድቅና በፍትሕ አስተዳድሯቸው።+
-