-
ዘፀአት 21:1አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
21 “ለእነሱ የምትነግራቸው ድንጋጌዎች እነዚህ ናቸው፦+
-
-
ዘዳግም 4:1አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
4 “አሁንም እስራኤል ሆይ፣ በሕይወት እንድትኖሩና+ የአባቶቻችሁ አምላክ ይሖዋ የሚሰጣችሁን ምድር ገብታችሁ እንድትወርሱ፣ ትጠብቋቸው ዘንድ የማስተምራችሁን ሥርዓቶችና ድንጋጌዎች አዳምጡ።
-