-
ዘፀአት 23:20አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
20 “በመንገድ ላይ እንዲጠብቅህና ወዳዘጋጀሁት ስፍራ እንዲያመጣህ በፊትህ መልአክ እልካለሁ።+
-
-
ዘፀአት 32:34አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
34 በል አሁን ሄደህ ሕዝቡን ወደነገርኩህ ስፍራ እየመራህ ውሰዳቸው። እነሆ መልአኬ ከፊት ከፊትህ ይሄዳል፤+ ሕዝቡን በምመረምርበትም ቀን ስለሠሩት ኃጢአት ቅጣት አመጣባቸዋለሁ።”
-