-
ኤፌሶን 6:2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 “አባትህንና እናትህን አክብር”+ የሚለው የመጀመሪያው ትእዛዝ እንዲህ የሚል የተስፋ ቃል ይዟል፦
-
-
ዕብራውያን 12:9አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
9 ከዚህም በላይ ሰብዓዊ አባቶቻችን ይገሥጹን ነበር፤ እኛም እናከብራቸው ነበር። ታዲያ የመንፈሳዊ ሕይወታችን አባት ለሆነው ይበልጥ በፈቃደኝነት በመገዛት በሕይወት ልንኖር አይገባም?+
-