-
ዘሌዋውያን 14:2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 “የሥጋ ደዌ ያለበት አንድ ሰው መንጻቱን ለማረጋገጥ ካህኑ ፊት እንዲቀርብ+ በሚደረግበት ዕለት የሚኖረው ሕግ ይህ ነው።
-
-
ዘሌዋውያን 15:13አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
13 “‘እንግዲህ ፈሳሹ ቢቆምና ሰውየው ከፈሳሹ ቢነጻ ንጹሕ ለመሆን ሰባት ቀን ይቁጠር፤ ልብሶቹን ይጠብ፤ ገላውንም በምንጭ ውኃ ይታጠብ፤ ንጹሕም ይሆናል።+
-