-
ዘሌዋውያን 19:37አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
37 ስለሆነም ደንቦቼን ሁሉና ድንጋጌዎቼን በሙሉ ጠብቁ፤ እንዲሁም ፈጽሟቸው።+ እኔ ይሖዋ ነኝ።’”
-
-
ዘኁልቁ 15:40አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
40 ይህን መመሪያ የሰጠኋችሁ ትእዛዛቴን በሙሉ እንድታስታውሱና እንድትፈጽሙ ነው፤ ለአምላካችሁም የተቀደሳችሁ ትሆናላችሁ።+
-
-
ዘዳግም 4:40አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
40 ለአንተም ሆነ ከአንተ በኋላ ለሚመጡት ልጆችህ መልካም እንዲሆንላችሁና አምላክህ ይሖዋ በሚሰጥህ ምድር ላይ ለረጅም ዘመን እንድትኖር እኔ ዛሬ የማዝህን የእሱን ሥርዓትና ትእዛዛት ጠብቅ።”+
-