-
ዘፀአት 12:49አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
49 ለአገሩ ተወላጅም ሆነ በመካከላችሁ ለሚኖር የባዕድ አገር ሰው ሕጉ አንድ ዓይነት ነው።”+
-
-
ዘኁልቁ 15:16አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
16 ለእናንተም ሆነ ከእናንተ ጋር ለሚኖር የባዕድ አገር ሰው አንድ ዓይነት ሕግና አንድ ዓይነት ድንጋጌ ይኑር።’”
-