-
ዘፀአት 6:7አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
7 የራሴ ሕዝብ አድርጌ እወስዳችኋለሁ፤ አምላካችሁም እሆናለሁ፤+ እናንተም ከግብፃውያን ከባድ ሸክም ነፃ የማወጣችሁ እኔ አምላካችሁ ይሖዋ መሆኔን በእርግጥ ታውቃላችሁ።
-
-
ዘፀአት 20:2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 “ከግብፅ ምድር፣ ከባርነት ቤት ያወጣሁህ እኔ አምላክህ ይሖዋ ነኝ።+
-