የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መሳፍንት 5:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 በአናት ልጅ በሻምጋር+ ዘመን፣

      በኢያዔል+ ዘመን ጎዳናዎቹ ጭር ያሉ ነበሩ፤

      ተጓዦችም በውስጥ ለውስጥ መንገዶች ይሄዱ ነበር።

  • ኢሳይያስ 33:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 አውራ ጎዳናዎቹ ጭር ብለዋል፤

      በመንገድ ላይ የሚጓዝ ሰው የለም።

      እሱ* ቃል ኪዳኑን አፍርሷል፤

      ከተሞቹን ንቋል፤

      ሟች ለሆነው ሰው ደንታ የለውም።+

  • ዘካርያስ 7:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 ‘ደግሞም ወደማያውቋቸው ብሔራት ሁሉ በአውሎ ነፋስ በተንኳቸው፤+ ምድሪቱም ትተዋት ከሄዱ በኋላ ባድማ ሆነች፤ በእሷ የሚያልፍ ወይም ወደ እሷ የሚመለስ ማንም የለም፤+ የተወደደችውን ምድር አስፈሪ ቦታ አድርገዋታልና።’”

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ