-
ዘሌዋውያን 27:34አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
34 ይሖዋ በሲና ተራራ+ ላይ በሙሴ አማካኝነት ለእስራኤላውያን የሰጣቸው ትእዛዛት እነዚህ ናቸው።
-
-
ዘዳግም 6:1አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
6 “አምላካችሁ ይሖዋ ተሻግራችሁ በምትወርሷት ምድር ውስጥ ትጠብቋቸው ዘንድ እንዳስተምራችሁ የሰጠኝ ትእዛዛት፣ ሥርዓቶችና ድንጋጌዎች እነዚህ ናቸው፤
-