-
ዘኁልቁ 22:12አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
12 ሆኖም አምላክ በለዓምን “ከእነሱ ጋር እንዳትሄድ። ሕዝቡ የተባረከ ስለሆነ እንዳትረግመው” አለው።+
-
-
2 ጴጥሮስ 2:15አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
15 ቀናውን መንገድ ትተው በተሳሳተ ጎዳና ሄደዋል። ለጥቅም ሲል ክፉ ድርጊት መፈጸም የመረጠውን የቢዖርን ልጅ የበለዓምን መንገድ ተከትለዋል።+
-