-
ዘኁልቁ 3:32አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
32 የሌዋውያኑ ዋና አለቃ የካህኑ የአሮን ልጅ አልዓዛር+ ሲሆን እሱም ከቅዱሱ ስፍራ ጋር በተያያዘ ኃላፊነት የተጣለባቸውን በበላይነት ይከታተል ነበር።
-
-
ኢያሱ 14:1አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
14 እንግዲህ እስራኤላውያን በከነአን ምድር ርስት አድርገው የወረሱት ይኸውም ካህኑ አልዓዛር፣ የነዌ ልጅ ኢያሱና የእስራኤል ነገዶች የአባቶች ቤት መሪዎች ያወረሷቸው ምድር ይህ ነው።+
-