-
ዘኁልቁ 22:1አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
22 እስራኤላውያንም ከዚያ ተነስተው በመጓዝ ከኢያሪኮ ማዶ በዮርዳኖስ አጠገብ በሚገኘው በሞዓብ በረሃማ ሜዳ ሰፈሩ።+
-
-
ዘኁልቁ 36:13አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
13 ይሖዋ በኢያሪኮ በሚገኘው በዮርዳኖስ አጠገብ ባለው የሞዓብ በረሃማ ሜዳ ላይ ለነበሩት እስራኤላውያን በሙሴ አማካኝነት የሰጣቸው ትእዛዛትና ድንጋጌዎች እነዚህ ናቸው።+
-