-
ዘፀአት 25:9አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
9 የማደሪያ ድንኳኑንም ሆነ በውስጡ የሚቀመጡትን ቁሳቁሶች ሁሉ እኔ በማሳይህ ንድፍ መሠረት ትሠሯቸዋላችሁ።+
-
-
ዘፀአት 25:40አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
40 በተራራው ላይ ተገልጦልህ ባየኸው ንድፍ መሠረት ተጠንቅቀህ ሥራቸው።+
-