-
ዘፍጥረት 18:14አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
14 ለይሖዋ የሚሳነው ነገር አለ?+ የዛሬ ዓመት በዚሁ በተወሰነው ጊዜ ወደ አንተ እመለሳለሁ፤ ሣራም ወንድ ልጅ ትወልዳለች።”
-
-
ማርቆስ 10:27አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
27 ኢየሱስም ደቀ መዛሙርቱን ትኩር ብሎ በመመልከት “ይህ በሰዎች ዘንድ አይቻልም፤ በአምላክ ዘንድ ግን እንዲህ አይደለም፤ በአምላክ ዘንድ ሁሉ ነገር ይቻላል” አለ።+
-