-
ኢያሱ 14:9አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
9 ሙሴም በዚያ ዕለት ‘አምላኬን ይሖዋን በሙሉ ልብህ ስለተከተልከው እግርህ የረገጣት ምድር ለዘለቄታው የአንተና የልጆችህ ርስት ትሆናለች’ ብሎ ማለ።+
-
-
ኢያሱ 14:14አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
14 ኬብሮን ለቀኒዛዊው ለየፎኒ ልጅ ለካሌብ እስከ ዛሬ ድረስ ርስት የሆነችው ለዚህ ነው፤ ምክንያቱም እሱ የእስራኤልን አምላክ ይሖዋን በሙሉ ልቡ ተከትሏል።+
-