-
ዘፀአት 23:20አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
20 “በመንገድ ላይ እንዲጠብቅህና ወዳዘጋጀሁት ስፍራ እንዲያመጣህ በፊትህ መልአክ እልካለሁ።+
-
-
ኢሳይያስ 8:10አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
10 ዕቅድ አውጡ፤ ይሁንና ይጨናገፋል!
-