የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 68:32-34
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 32 እናንተ የምድር መንግሥታት ሆይ፣ ለአምላክ ዘምሩ፤+

      ለይሖዋ የውዳሴ መዝሙር ዘምሩ፤ (ሴላ)

      33 ከጥንት ጀምሮ በነበሩት ሰማየ ሰማያት ላይ ለሚጋልበው ዘምሩ።+

      እነሆ፣ እሱ በኃያል ድምፁ ያስገመግማል።

      34 ለአምላክ ብርታት እውቅና ስጡ።+

      ግርማዊነቱ በእስራኤል ላይ ነው፤

      ብርታቱም በሰማያት* ውስጥ ነው።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ