-
ዘዳግም 18:15አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
15 አምላክህ ይሖዋ ከወንድሞችህ መካከል እንደ እኔ ያለ ነቢይ ያስነሳልሃል። እናንተም እሱን ማዳመጥ ይኖርባችኋል።+
-
-
የሐዋርያት ሥራ 7:37አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
37 “‘አምላክ ከወንድሞቻችሁ መካከል እንደ እኔ ያለ ነቢይ ያስነሳላችኋል’ ብሎ ለእስራኤል ልጆች የተናገረው ይኸው ሙሴ ነው።+
-