-
ዘፀአት 14:14አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
14 ይሖዋ ራሱ ስለ እናንተ ይዋጋል፤+ ብቻ እናንተ ዝም በሉ።”
-
-
ኢያሱ 10:42አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
42 ኢያሱ እነዚህን ሁሉ ነገሥታትና ምድራቸውን በሙሉ በአንድ ጊዜ ተቆጣጠረ፤ ምክንያቱም የእስራኤል አምላክ ይሖዋ ለእስራኤላውያን እየተዋጋላቸው ነበር።+
-