-
ዘፀአት 23:8አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
8 “ጉቦ አትቀበል፤ ምክንያቱም ጉቦ አጥርተው የሚያዩ ሰዎችን ዓይን ያሳውራል፤ እንዲሁም የጻድቅ ሰዎችን ቃል ሊያዛባ ይችላል።+
-
-
መክብብ 7:7አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
7 ግፍ ጥበበኛውን ሊያሳብደው ይችላል፤ ጉቦም ልብን ያበላሻል።+
-