-
መዝሙር 26:6አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
6 ንጹሕ መሆኔን ለማሳየት እጆቼን እታጠባለሁ፤
ይሖዋ ሆይ፣ መሠዊያህን እዞራለሁ፤
-
ማቴዎስ 27:24አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
24 ጲላጦስ ያደረገው ጥረት ምንም የፈየደው ነገር እንደሌለ ከዚህ ይልቅ ሁከት እያስነሳ መሆኑን በመገንዘብ “ከዚህ ሰው ደም ንጹሕ ነኝ። ከዚህ በኋላ ተጠያቂ የምትሆኑት እናንተ ናችሁ” በማለት ውኃ አምጥቶ በሕዝቡ ፊት እጁን ታጠበ።
-
-
-