-
ዘኁልቁ 15:38አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
38 “እስራኤላውያን በትውልዶቻቸው ሁሉ በልብሳቸው ጫፍ ላይ ዘርፍ እንዲያደርጉ ንገራቸው፤ ልብሳቸውም ከዘርፉ በላይ ሰማያዊ ጥለት ይኑረው።+
-
-
ማቴዎስ 23:2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 “ጸሐፍትና ፈሪሳውያን በገዛ ሥልጣናቸው የሙሴን ቦታ ወስደዋል።
-