-
ዘፀአት 20:14አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
14 “አታመንዝር።+
-
-
ዘሌዋውያን 20:10አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
10 “‘ከሌላ ሰው ሚስት ጋር ምንዝር የሚፈጽምን ሰው በተመለከተ እንዲህ ይደረግ፦ ከባልንጀራው ሚስት ጋር ምንዝር የሚፈጽም ሰው ይገደል፤ አመንዝራውም ሆነ አመንዝራይቱ ይገደሉ።+
-