ዘፀአት 17:8 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 8 ከዚያም አማሌቃውያን+ መጥተው በረፊዲም እስራኤላውያንን ወጉ።+ ዘኁልቁ 24:20 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 20 አማሌቅንም ባየ ጊዜ እንዲህ ሲል ምሳሌያዊ አባባሉን መናገሩን ቀጠለ፦ “አማሌቅ ከብሔራት መካከል የመጀመሪያ ነበር፤+ሆኖም በመጨረሻ ይጠፋል።”+