የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፀአት 3:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • ዘፀአት 6:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 3 ለአብርሃም፣ ለይስሐቅና ለያዕቆብ ሁሉን ቻይ አምላክ+ ሆኜ እገለጥላቸው ነበር፤ ይሖዋ የሚለውን ስሜን+ በተመለከተ ግን ራሴን ሙሉ በሙሉ አልገለጥኩላቸውም።+

  • ዘፀአት 20:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 2 “ከግብፅ ምድር፣ ከባርነት ቤት ያወጣሁህ እኔ አምላክህ ይሖዋ ነኝ።+

  • ዘዳግም 10:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 ምክንያቱም አምላካችሁ ይሖዋ የአማልክት አምላክና+ የጌቶች ጌታ እንዲሁም ታላቅ፣ ኃያል፣ የሚያስፈራ፣ ለማንም የማያዳላና+ ጉቦ የማይቀበል አምላክ ነው።

  • መዝሙር 83:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • መዝሙር 99:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 ሕዝቦች ታላቅ ስምህን ያወድሱ፤+

      ስምህ እጅግ የሚፈራና ቅዱስ ነውና።

  • መዝሙር 113:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 ከፀሐይ መውጫ አንስቶ እስከ መግቢያው ድረስ

      የይሖዋ ስም ይወደስ።+

  • ኢሳይያስ 42:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ