-
ኢያሱ 2:4አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
4 ሴትየዋ ግን ሁለቱን ሰዎች ደበቀቻቸው። ከዚያም እንዲህ አለች፦ “በእርግጥ ሰዎቹ ወደ እኔ መጥተው ነበር፤ ሆኖም ከየት እንደመጡ አላወቅኩም።
-
-
ኢያሱ 2:6አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
6 (ይሁንና ሰዎቹን ጣሪያ ላይ ይዛቸው ወጥታ በተረበረበ የተልባ እግር ውስጥ ደብቃቸው ነበር።)
-
-
ያዕቆብ 2:25አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
25 ዝሙት አዳሪዋ ረዓብም መልእክተኞቹን በጥሩ ሁኔታ ተቀብላ ካስተናገደቻቸውና በሌላ መንገድ ከላከቻቸው በኋላ በሥራ አልጸደቀችም?+
-