-
መሳፍንት 3:8አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
8 በዚህ ጊዜ የይሖዋ ቁጣ በእስራኤል ላይ ነደደ፤ ለሜሶጶጣሚያው* ንጉሥ ለኩሻንሪሻታይምም አሳልፎ ሸጣቸው። እስራኤላውያን ኩሻንሪሻታይምን ለስምንት ዓመት አገለገሉት።
-
-
መሳፍንት 10:7አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
7 የይሖዋም ቁጣ በእስራኤል ላይ ነደደ፤ እነሱንም ለፍልስጤማውያንና ለአሞናውያን ሸጣቸው።+
-