-
ዘፍጥረት 18:5አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
5 ወደ አገልጋያችሁ ከመጣችሁ አይቀር፣ ብርታት እንድታገኙ* ትንሽ እህል ላምጣላችሁና ቅመሱ፤ ከዚያም ጉዟችሁን ትቀጥላላችሁ።” በዚህ ጊዜ እነሱ “እሺ፣ እንዳልከው አድርግ” አሉት።
-
-
ዘፍጥረት 19:3አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
3 እሱ ግን አጥብቆ ስለለመናቸው አብረውት ወደ ቤቱ ሄዱ። ከዚያም ግብዣ አደረገላቸው። ቂጣም ጋገረላቸው፤ እነሱም በሉ።
-