-
1 ሳሙኤል 16:19አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
19 ከዚያም ሳኦል ወደ እሴይ መልእክተኞችን ልኮ “በጎች የሚጠብቀውን ልጅህን ዳዊትን ላክልኝ” አለው።+
-
-
1 ሳሙኤል 16:21አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
21 በዚህ መንገድ ዳዊት ወደ ሳኦል መጣ፤ እሱንም ያገለግለው ጀመር።+ ሳኦልም እጅግ እየወደደው ሄደ፤ ጋሻ ጃግሬውም ሆነ።
-