-
ዘሌዋውያን 18:9አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
9 “‘የአባትህ ልጅም ሆነች የእናትህ ልጅ ወይም በቤት የተወለደችም ሆነች በውጭ፣ ከእህትህ ጋር የፆታ ግንኙነት አትፈጽም።+
-
-
ዘሌዋውያን 18:29አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
29 ማንኛውም ሰው ከእነዚህ አስጸያፊ ነገሮች መካከል የትኛውንም ቢፈጽም ይህን የፈጸመው ሰው* ከሕዝቡ መካከል ተለይቶ እንዲጠፋ ይደረግ።
-