የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 1 ሳሙኤል 14:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 ከዚያም በእርሻው ውስጥ በሰፈረው ሠራዊትና በጦር ሰፈሩ ውስጥ በነበረው ሕዝብ ሁሉ መካከል ሽብር ተነዛ፤ ሌላው ቀርቶ ወራሪ ቡድኖቹ+ እንኳ ተሸበሩ። ምድሪቱም መንቀጥቀጥ ጀመረች፤ ከአምላክ የመጣ ሽብርም ወረደባቸው።

  • ኢዮብ 9:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 ምድርን ከስፍራዋ ያናውጣታል፤

      በመሆኑም ምሰሶዎቿ ይንቀጠቀጣሉ።+

  • መዝሙር 68:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 ምድር ተናወጠች፤+

      በአምላክ ፊት ሰማይ ዝናብ አወረደ፤*

      ይህ የሲና ተራራ በአምላክ ይኸውም በእስራኤል አምላክ ፊት ተናወጠ።+

  • ናሆም 1:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 ከእሱ የተነሳ ተራሮች ይንቀጠቀጣሉ፤

      ኮረብቶችም ይቀልጣሉ።+

      ከፊቱም የተነሳ ምድር፣

      የብስና በላዩ የሚኖሩት ሁሉ ይናወጣሉ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ