-
ማቴዎስ 10:8አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
8 የታመሙትን ፈውሱ፤+ የሞቱትን አስነሱ፤ የሥጋ ደዌ ያለባቸውን አንጹ፤ አጋንንትንም አስወጡ። በነፃ እንደተቀበላችሁ በነፃ ስጡ።
-
-
የሐዋርያት ሥራ 20:33አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
33 የማንንም ብር፣ ወርቅ ወይም ልብስ አልተመኘሁም።+
-