-
1 ዜና መዋዕል 9:35-38አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
35 የገባኦን አባት የኢዔል በገባኦን+ ይኖር ነበር። የሚስቱ ስም ማአካ ይባል ነበር። 36 የበኩር ልጁ አብዶን ሲሆን ሌሎቹ ልጆቹ ደግሞ ጹር፣ ቂስ፣ ባአል፣ ኔር፣ ናዳብ፣ 37 ጌዶር፣ አሂዮ፣ ዘካርያስ እና ሚቅሎት ነበሩ። 38 ሚቅሎት ሺምአምን ወለደ። እነዚህ ሁሉ ከሌሎች ወንድሞቻቸው ጋር ሆነው በወንድሞቻቸው አቅራቢያ በኢየሩሳሌም ይኖሩ ነበር።
-