-
1 ነገሥት 14:1አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
14 በዚህ ጊዜ የኢዮርብዓም ልጅ አቢያህ ታመመ።
-
-
1 ነገሥት 14:13አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
13 ከኢዮርብዓም ቤተሰብ መካከል በመቃብር ቦታ የሚቀበረው እሱ ብቻ ስለሆነ እስራኤል ሁሉ አልቅሰው ይቀብሩታል፤ ምክንያቱም የእስራኤል አምላክ ይሖዋ ከኢዮርብዓም ቤት ሁሉ አንድ መልካም ነገር ያገኘበት እሱን ብቻ ነው።
-