የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢዮብ 5:8, 9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 እኔ ብሆን ኖሮ አምላክን እለምን ነበር፤

      ጉዳዬንም ለአምላክ አቀርብ ነበር፤

       9 እሱ ታላላቅና የማይመረመሩ ነገሮችን ያደርጋል፤

      ስፍር ቁጥር የሌላቸውን ድንቅ ነገሮች ይሠራል።

  • ኢዮብ 11:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 ምነው ልብህን ብታዘጋጅ፣

      እጆችህንም ወደ እሱ ብትዘረጋ!

  • ኢዮብ 22:23
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 23 ሁሉን ቻይ ወደሆነው አምላክ ብትመለስ ትታደሳለህ፤+

      ክፋትን ከድንኳንህ ብታርቅ፣

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ