-
ኢዮብ 31:25አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
25 ታላቅ ሀብት በማፍራቴ፣
እንዲሁም ብዙ ንብረት በማግኘቴ ደስ ብሎኝ ከሆነ፣+
-
ኢዮብ 31:28አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
28 ይህ በዳኞች ሊያስቀጣ የሚገባ በደል በሆነ ነበር፤
በላይ ያለውን እውነተኛውን አምላክ መካድ ይሆንብኝ ነበርና።
-
-
-