-
ምሳሌ 5:21አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
21 የሰው መንገድ በይሖዋ ዓይኖች ፊት ነውና፤
እሱ መንገዱን ሁሉ ይመረምራል።+
-
-
ምሳሌ 15:3አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
3 የይሖዋ ዓይኖች በሁሉም ቦታ ናቸው፤
ክፉዎችንም ሆነ ጥሩ ሰዎችን ይመለከታሉ።+
-