-
መዝሙር 92:15አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
15 ይሖዋ ትክክለኛ እንደሆነ እያወጁ ይኖራሉ።
እሱ ዓለቴ ነው፤+ በእሱም ዘንድ ክፋት የለም።
-
-
ሮም 9:14አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
14 እንግዲህ ምን እንበል? አምላክ ፍትሕ ያዛባል ማለት ነው? በፍጹም!+
-